ቃለ በረከት

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃ ይማኖት በዐበይት በዓላትና አጽዋማት ወቅት ያሰተላለፏቸው ሐዋርያዊ መልእክቶች፣ ትምህርቶች፣ ቃለ ምዕዳን እና ቃለ ቡራኬያት፡፡

በፌስቡክ ያግኙን

መስከረም 1 ቀን 2012 ዓ.ም. የዘመን መለወጫ በዓልን ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

“አመ ርእሰ ሳብዕ ወርኅ ግበሩ መጥቅዐ፤ በሰባተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ዕረፍት፣ በመለከት ድምፅ መታሰቢያ የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ” (ዘሌ. 23፥24)፡፡

ሚያዝያ 20 ቀን 2011 በዓለ ትንሣኤ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

“ወለእግዚአብሔር አኰቴት ዘወሀበነ ንማዕ በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ፤ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ድል መንሣትን ለሰጠን ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን።” (1ቆሮ. 15፡57)፡፡

መጋቢት 22 ቀን 2011 ዓ.ም በዓለ ደብረ ዘይት ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

“ወባሕቱ ጸልዩ ከመ ኢይኩን ጕያክሙ በሰንበት ወበክረምት ሽሽታችሁ በሰንበትና በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ።” (ማቴ. 24፥20)

የካቲት 25 ቀን 2011 ዓ.ም. የዐቢይ ጾም መግቢያ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

“እስመ ኅሊናሁ ለነፍስትነ ፀሩ ለእግዚአብሔር ውእቱ የሥጋችን አስተሳሰብ የእግዚአብሔር ጠላት ነው።” (ሮሜ 8፥7)

ጥር 11 ቀን 2011 ዓ.ም. በጥምቀት በዓል በጃንሜዳ የተሰጠ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

“ወውእቱ ያጠምቀክሙ በመንፈስ ቅዱስ ወበእሳት እርሱ በመንፈስ ቅዱስና በእሳት ያጠምቃችኋል፤” (ሉቃ. 3፥16)