
ቃለ በረከት
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃ ይማኖት በዐበይት በዓላትና አጽዋማት ወቅት ያሰተላለፏቸው ሐዋርያዊ መልእክቶች፣ ትምህርቶች፣ ቃለ ምዕዳን እና ቃለ ቡራኬያት፡፡
በፌስቡክ ያግኙን


መጋቢት 22 ቀን 2011 ዓ.ም በዓለ ደብረ ዘይት ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“ወባሕቱ ጸልዩ ከመ ኢይኩን ጕያክሙ በሰንበት ወበክረምት
ሽሽታችሁ በሰንበትና በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ።”
(ማቴ. 24፥20)

የካቲት 25 ቀን 2011 ዓ.ም. የዐቢይ ጾም መግቢያ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“እስመ ኅሊናሁ ለነፍስትነ ፀሩ ለእግዚአብሔር ውእቱ
የሥጋችን አስተሳሰብ የእግዚአብሔር ጠላት ነው።”
(ሮሜ 8፥7)

ጥር 11 ቀን 2011 ዓ.ም. በጥምቀት በዓል በጃንሜዳ የተሰጠ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“ወውእቱ ያጠምቀክሙ በመንፈስ ቅዱስ ወበእሳት
እርሱ በመንፈስ ቅዱስና በእሳት ያጠምቃችኋል፤”
(ሉቃ. 3፥16)

ታኅሣሥ 29 ቀን 2011 ዓ.ም የልደት በዓል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“ኅሥሣ ለሰላም ወዴግና፤ ሰላምን ሻት ተከተላትም”

37ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ጥቅምት 5 ቀን 2011 ዓ.ም አስመልከቶ የተሰጠ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ፡፡
ጥቅምት 5 ቀን 2011 ዓ.ም