
ቃለ በረከት
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃ ይማኖት በዐበይት በዓላትና አጽዋማት ወቅት ያሰተላለፏቸው ሐዋርያዊ መልእክቶች፣ ትምህርቶች፣ ቃለ ምዕዳን እና ቃለ ቡራኬያት፡፡
በፌስቡክ ያግኙን


መስከረም 16 ቀን 2013 ዓ.ም.የመስቀል ደመራ በዓል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
‹‹መስቀል በሉ፤ ኪያሁ ተወከሉ፤
መስቀል እያላችሁ ተናገሩ፤ እሱንም ተማመኑ።››
(ቅዱስ ያሬድ)

መስከረም 1 ቀን 2013 ዓ.ም. የርእሰ ዐውደ ዓመት ቃለ ቡራኬ
«ተዘከርኩ ዓመተ ዓለም ወአንበብኩ
ዓመተ ዓለምን አሰብሁ፥ አነበብሁም፤»
(መዝ. 77፥5)

ነሐሴ 1 ቀን 2012 ዓ.ም የ2012 ዓ.ም የጾመ ፍልሰታ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“ወሣህሉኒ ለትውልደ ትውልድ ለእለ ይፈርኅዎ
ይቅርታው ለሚፈሩት ለልጅ ልጅ ነው፤”
(ሉቃ. 1፥49)

ሚያዝያ 11 ቀን 2012 ዓ.ም የበዓለ የትንሣኤ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“ሐመ ወሞተ ወተቀብረ ወተንሥአ እሙታን አመ ሣልስት ዕለት
ታመመ፣ ሞተ፣ተቀበረ፣ በሦተኛውም ቀን ከሙታን ተለይቶ ተነሣ። ”
(1ኛቆሮ 15፥3-4)

መጋቢት 13 ቀን 2012 ዓ.ም የደብረ ዘይት በዓል መልእክት የሚከተለው ነው
‹‹ናሁ ተዐውቀ ከመ ሀለወነ ኵልነ ንትሐተት በኀበ እግዚአብሔር፤
በእግዚአብሔር ዘንድ ሁላችንም እንደምንጠየቅ እነሆ ታወቀ።››
(ሮሜ. 14፥12)