• Amharic  
  • English  
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • የኢ/ኦ/ተ/ቤ
    • የኢትዮጵያ መንበረ ፓትርያርክ እና ሐዋርያዊ የሥልጣነ ክህነት ትውፊት
    • ሃይማኖተ እግዚአብሔር በኢትዮጵያ
  • ልዩ ጽ/ቤት
    • የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት
    • የቅ/ሲኖዶስ ውሳኔዎች
    • የሀገር ውስጥ ሐዋርያዊ አገልግሎቶች
    • የውጭ አህጉር ሐዋርያዊ ጒዞ
  • ቃለ በረከት
  • ዜና መዋእል
  • ያግኙን
  • Menu Menu

ቃለ በረከት

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃ ይማኖት በዐበይት በዓላትና አጽዋማት ወቅት ያሰተላለፏቸው ሐዋርያዊ መልእክቶች፣ ትምህርቶች፣ ቃለ ምዕዳን እና ቃለ ቡራኬያት፡፡

በፌስቡክ ያግኙን

32ኛው የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ የሰበካ ዓመታዊ ጉባኤ ከጥቅምት 4 እስከ 11 ቀን 2ዐዐ6 ዓ.ም. አስመልከቶ የተሰጠ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ፡፡

October 21, 2013
“ከሁሉ በፊት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላትና በቤተ ክርስቲያናችን የአመራር አካላት በሙሉ እንደተለመደው ሁሉ የቤተ ክርስቲያናችንን ጥሪ አክብራችሁ እንኳን በደኅና መጣችሁ፡፡
https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/001-2-1000.jpg 664 1000 tc3 https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/eotcp-logo2.png tc32013-10-21 14:37:142025-01-28 14:39:4632ኛው የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ የሰበካ ዓመታዊ ጉባኤ ከጥቅምት 4 እስከ 11 ቀን 2ዐዐ6 ዓ.ም. አስመልከቶ የተሰጠ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ፡፡

መስከረም 16 ቀን የ2006 ዓ.ም. የመስቀል ደመራ በዓል

September 26, 2013
‹‹መስቀል ዓለም የዳነበት የእግዚአብሔር ኀይልና ጥበብ ነው፤›› (1ቆሮ.1÷18-24)
https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/001-2-1000.jpg 664 1000 tc https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/eotcp-logo2.png tc2013-09-26 10:22:052024-12-05 10:24:07መስከረም 16 ቀን የ2006 ዓ.ም. የመስቀል ደመራ በዓል

የ2006 ዓ.ም ዘመን መለወጫ በዓል መስከረም 1 ቀን 2006 ዓ.ም

September 11, 2013
“ወሠርዐ ዕድሜሁ ወዓመታቲሁ መጠነ ይነብሩ በዘየኀሥሥዎ ለእግዚአብሔር እግዚአብሔር፣ እርሱን ፈልገው ያገኙት ዘንድ፣ ሰዎች የሚኖሩባቸውን የዕድሜና የዘመናት መጠን ሠራ።” (የሐዋ.ሥራ 17÷26-27)
https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/001-2-1000.jpg 664 1000 tc https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/eotcp-logo2.png tc2013-09-11 16:04:032024-12-05 10:19:21የ2006 ዓ.ም ዘመን መለወጫ በዓል መስከረም 1 ቀን 2006 ዓ.ም

ሚያዝያ 27 ቀን 2005 ዓ.ም የበዓለ ትንሣኤ ሐዋርያዊ መልእክት

May 5, 2013
“እስመ ሐደሰ ለነ ፍኖተ ጽድቅ ወሕይወት ንቅረብ እንከ በልበ ጽድቅ የሕይወትና የእውነት መንገድን አድሶልናልና ከእንግዲህ በቅን ልቡና ወደ እርሱ እንቅረብ።” (ዕብ. 1ዐ፣19)
https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/001-2-1000.jpg 664 1000 tc https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/eotcp-logo2.png tc2013-05-05 11:39:582024-12-05 10:17:31ሚያዝያ 27 ቀን 2005 ዓ.ም የበዓለ ትንሣኤ ሐዋርያዊ መልእክት

መጋቢት 2 ቀን 2005 ዓ.ም. የዐብይ ጾም መግቢያ ቃለ ምዕዳንና ቡራክ

March 11, 2013
“እብለክሙ በመንፈስ ሑሩ፤ ወፍትወተ ሥጋክሙ ኢትግበሩ በመንፈስ ተመላለሱ እንጂ የሥጋችሁን ምኞት ከቶ አትፈጽሙ እላችኋለሁ” (ገላ. 5፣16)
https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/001-2-1000.jpg 664 1000 tc https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/eotcp-logo2.png tc2013-03-11 10:38:402024-12-04 17:09:56መጋቢት 2 ቀን 2005 ዓ.ም. የዐብይ ጾም መግቢያ ቃለ ምዕዳንና ቡራክ
Page 15 of 15«‹131415

© Ethiopian Orthodox Tewahedo Church | Website by atbiya.com
  • Link to Facebook
Scroll to top Scroll to top Scroll to top