ቃለ በረከት

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃ ይማኖት በዐበይት በዓላትና አጽዋማት ወቅት ያሰተላለፏቸው ሐዋርያዊ መልእክቶች፣ ትምህርቶች፣ ቃለ ምዕዳን እና ቃለ ቡራኬያት፡፡

በፌስቡክ ያግኙን

ነሐሴ 1 ቀን 2009 ዓ.ም. የጾመ ፍልሰታ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

“ታዓብዮ ነፍስየ ለእግዚአብሔር ነፍሴ እግዚአብሔርን ከፍ ከፍ ታደርገዋለች፤ ” (ሉቃ. 1÷47)

ሚያዝያ 8 ቀን 2009 ዓ.ም የትንሣኤ በዓል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

“ወሰበረ ኆኃተ ብርት፤ ወቀጥቀጠ መናሥግተ ዘኀጺን የናስ ደጆችን ሰባበረ፣ የብረት መወርወሪያዎችንም ቀጥቅጦ ቈራረጠ።» (መዝ. 107፥16)፡፡

የካቲት 12 ቀን 2009 ዓ.ም የዐቢይ ጾም መግቢያ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ።

“ቅረቡ ኀቤሁ ወያበርህ ለክሙ፣ ወኢይትኀፈር ገጽክሙ ወደ እርሱ ቅረቡ ያበራላችኋልም፤ ፊታችሁም አያፍርም”፡፡” (መዝ. 34፥5)

ጥር 11 ቀን 2009 ዓ.ም. በበዓለ ጥምቀት የተላለፈ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

“ወይርአይ ኵሉ ዘነፍስ አድኅኖቶ ለእግዚአብሔር ነፍስ ሁሉ የእግዚአብሔርን ማዳን ይይ።” (ሉቃ. 3፥6)

ታኅሣሥ 29 ቀን 2009 ዓ.ም የልደት በዓል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

“ወበዘርዕከ ይትባረኩ ኵሎሙ አሕዛበ ምድር የምድር አሕዛብ ሁሉ በዘርህ ይባረካሉ።” (ዘፍ 22፥18)