
ቃለ በረከት
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃ ይማኖት በዐበይት በዓላትና አጽዋማት ወቅት ያሰተላለፏቸው ሐዋርያዊ መልእክቶች፣ ትምህርቶች፣ ቃለ ምዕዳን እና ቃለ ቡራኬያት፡፡
በፌስቡክ ያግኙን


የካቲት 21 ቀን 2014 ዓ.ም. ቅዱስነታቸው የዐቢይ ጾምን መግባት በማስመልከት ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ አስተላልፈዋል
“ትግሁ ወጸልዩ ከመ ኢትባኡ ውስተ መንሱት
ወደ ፈተና እንዳትገቡ ተግታችሁ ጸልዩ፤”
(ማቴ. ፳፮፥፵፩)

ጥር 11 ቀን 2014 ዓ.ም የጥምቀት በዓልን በማስመልከት በጃንሜዳ ባሕረ ጥምቀት በተወካያቸው ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ አስተላልፈዋል።
“ነስሑ እስመ ቀርበት መንግሥተ ሰማያት
መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሓ ግቡ፤”
(ማቴ. 3÷1)፤

ታኅሣሥ 29 ቀን 2014 ዓ.ም የልደት በዓልን መግባት አስመልክተው ያስተላለፉት ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“ወውእቱ ቃል ሥጋ ኮነ
ያ ቃል ሥጋ ሆነ፤”
(ዮሐ. 1፥14)

ጥቅምት 8 ቀን 2014 ዓ.ም 40ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አስመልከቶ የተሰጠ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ፡፡
“ወአናቅጸ ሲኦል ኢይኄይልዋ ወኢያንቀለቅልዋ፤
የሲኦል በሮች አይበረቱባትም፤ አያናዋውጧትምም።”
(ማቴ. 16፥18)

መስከረም 16 ቀን 2014 ዓ.ም. የመስቀል ደመራ በዓል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“መስቀል መልዕልተ ኲሉ ነገር
መስቀል ከሁሉም ነገር በላይ ነው፤”
(ቅዱስ ያሬድ)