• Amharic  
  • English  
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • የኢ/ኦ/ተ/ቤ
    • የኢትዮጵያ መንበረ ፓትርያርክ እና ሐዋርያዊ የሥልጣነ ክህነት ትውፊት
    • ሃይማኖተ እግዚአብሔር በኢትዮጵያ
  • ልዩ ጽ/ቤት
    • የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት
    • የቅ/ሲኖዶስ ውሳኔዎች
    • የሀገር ውስጥ ሐዋርያዊ አገልግሎቶች
    • የውጭ አህጉር ሐዋርያዊ ጒዞ
  • ቃለ በረከት
  • ዜና መዋእል
  • ያግኙን
  • Menu Menu

የሀገር ውስጥ ሐዋርያዊ አገልግሎቶች

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በቅዱስ ፓትርያርክነት ሥልጣን ከተሠየሙበት ጊዜ አንሥቶ እስከ አሁን ድረስ እግዚአብሔርን አጋዥ በማድረግ በቅዱስ ሲኖዶስ እያስወሰኑ ለቤተ ክርስቲያናችን በርካታ መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎቶች መቀላጠፍ ዐይነተኛ ጠቀሜታ ያላቸው መመሪያዎችን አስተላልፈዋል፡፡

በቅዱስ ፓትርያርኩ ከተሰጡት ውጤታማ መመሪያዎችና ከተከናወኑት ተግባራት ውስጥ በጒልሕ የሚታወቁ ከዚህ በፊት ያልተደፈሩና በታሪክ ሊታወሱ የሚገባቸው እንዲሁም በመጪው ትውልድ ዘንድ በውጤታማነታቸው ሲዘከሩ መኖር ያለባቸውን ብቻ በጥቂቱ በመምረጥ ከዚህ ቀጥሎ በአጭሩ እናቀርባለን፡፡

በፌስቡክ ያግኙን

በቅዱስነታቸው ዘመነ ፕትርክና የተከናወኑና በታሪክ የሚዘከሩ ዐበይት ተግባራት፤

https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/005-3-1000.jpg 664 1000 tc https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/eotcp-logo2.png tc2024-12-05 10:55:492024-12-05 10:57:32በቅዱስነታቸው ዘመነ ፕትርክና የተከናወኑና በታሪክ የሚዘከሩ ዐበይት ተግባራት፤

በቅዱስነታቸው ዘመነ ፓትርያርክነት የተላለፉ በታሪክ የሚዘከሩ መመሪያዎች፤

https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/005-3-1000.jpg 664 1000 tc https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/eotcp-logo2.png tc2024-12-05 10:50:022024-12-05 10:57:50በቅዱስነታቸው ዘመነ ፓትርያርክነት የተላለፉ በታሪክ የሚዘከሩ መመሪያዎች፤
© Ethiopian Orthodox Tewahedo Church | Website by atbiya.com
  • Link to Facebook
Scroll to top Scroll to top Scroll to top