https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/00002.jpg
850
1280
eotcp
https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/logo-am.svg
eotcp2026-03-10 18:41:402026-03-10 18:41:40ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ: ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ በኢትዮጵያ የጣልያን አምባሳደር ሆነው የተሾሙትን አምባሳደር ሴም ፋብሪዚ (Sem Fabrizi) በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩቃለ በረከት
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃ ይማኖት በዐበይት በዓላትና አጽዋማት ወቅት ያሰተላለፏቸው ሐዋርያዊ መልእክቶች፣ ትምህርቶች፣ ቃለ ምዕዳን እና ቃለ ቡራኬያት፡፡
በፌስቡክ ያግኙን
https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/00002.jpg
850
1280
eotcp
https://eotcp.org/a/wp-content/uploads/logo-am.svg
eotcp2026-03-10 18:41:402026-03-10 18:41:40ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ: ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ በኢትዮጵያ የጣልያን አምባሳደር ሆነው የተሾሙትን አምባሳደር ሴም ፋብሪዚ (Sem Fabrizi) በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ
“መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ”
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኣሐዱ…

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ በ13ኛው ዓመት በዓለ ሢመተ ፓትርያርክ በዓል አከበባር ሥነ ሥርዓት ላይ ያስተላለፉት አባታዊ ሙሉ መልእክት
“ወቦቱ ረከብነ ጸጋ ወተሠየምነ ሓዋርያተ ከመ ናስምዖሙ ለኣሕዛብ ወይእመኑ በስሙ፤በስሙ ያምኑ ዘንድ ቃለ ወንጌልን ለኣሕዛብ እንድናሰማ የተሾምንበት ሓዋርያነት ከሱ የተገኘ ጸጋ ነው›› (ሮሜ.፩÷፭)

የካቲት 9 ቀን 2018 ዓ.ም. ቅዱስነታቸው የዐቢይ ጾምን መግባት በማስመልከት ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ አስተላልፈዋል
‹‹ወልበሱ ወልታ እግዚአብሔር በዘትክሉ ተቃውሞቶ ለመናግንተ ሰይጣን፤
የሰይጣንን ሽንገላ መቃወም ትችሉ ዘንድ የእግዚአብሔርን ጋሻ ልበሱ›› (ኤፌ.፮፥፲፩)፤

ታኅሣሥ 29 ቀን 2018 ዓ.ም የልደት በዓል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“ወበዝንቱ ተዓውቀ ፍቅሩ ለእግዚአብሔር ላዕሌነ እስመ ለወልዱ ዋሕድ ፈነዎ ውስተ ዓለም ከመ ንሕየው በእንቲኣሁ፤ ወዝንቱ ውእቱ ፍቅሩ ለእግዚአብሔር፡- የእግዚአብሔር ፍቅሩ በእኛ ዘንድ ተገለጠ፤ በእርሱ በኩል በሕይወት እንኖር ዘንድ እግዚአብሔር አንድ ልጁን ወደ ዓለም ልኮታልና የእግዚአብሔር ፍቅር ይህ ነው፤ (፩ዮሓ. ፬፥፱)

መስከረም 16 ቀን 2018 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል የቅዱስነታቸው ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
ስሕተት በወለደው በደልና ኃጢኣት የደከሙትን በኃይለ መስቀሉ የሚታደግ ጌታችን ኣምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን ለሁለት ሺሕ ዓሥራ ስምንት ዓመተ ምሕረት በዓለ መስቀሉ በሰላም ኣደረሰን ኣደረሳችሁ!
“ወለእለ ፃመዉ በመስቀሉ ይባልሕ፡- የደከሙትን በመስቀሉ ይታደጋል፤ (መጽሓፈ ኪዳን)፤