
ቃለ በረከት
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃ ይማኖት በዐበይት በዓላትና አጽዋማት ወቅት ያሰተላለፏቸው ሐዋርያዊ መልእክቶች፣ ትምህርቶች፣ ቃለ ምዕዳን እና ቃለ ቡራኬያት፡፡
በፌስቡክ ያግኙን


የመስከረም 1 ቀን 2011 ዓ.ም. ዘመን መለወጫ በዓል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“ሐድሱ መንፈሰ ልብክሙ፤የልቡናችሁን ዕውቀት አድሱ፤እግዚአብሔር ያደሰውን አዲሱን ሰውነት በእውነት በቅንነትና በንጽሕና ልበሱት፤ ሐሰትን ተዉአት፣ ሁላችሁም ከወንድሞቻችሁ ጋር እውነትን ተናገሩ፤ እኛ አንድ አካል ነንና” (ኤፌ 4፥23)፡፡

ነሐሴ 1 ቀን 2010 ዓ.ም. የጾመ ፍልሰታ ሙሉ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“ወአፅገቦሙ እምበረከቱ ለርኁባን
የተራቡትን ከበረከቱ አጠገባቸው፤”
(ሉቃ. 1፥53)

መጋቢት 30 ቀን 2010 ዓ.ም. የትንሣኤ በዓል ሙሉ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
ወእመሰ ንትአመን ከመ ተንሥአ ክርስቶስ እሙታን ከማሁ ያነሥኦሙ እግዚአብሔር ለሙታን፤ ክርስቶስ ከሙታን እንደተነሣ ካመን እንደዚሁ እግዚአብሔር ሙታንን ያነሣቸዋል፡፡ ( 1ተሰ. 4፥13)

የካቲት 5 ቀን 2010 ዓ.ም የዐቢይ ጾም መግቢያ ቃለ ምዕዳንና ቃለ ቡራኬ
ቀድሱ ጾመ ወስብኩ ምሕላ
ጾምን ለዩ ምሕላንም አውጁ፣
(ኢዩ. 2፥15)

ጥር 11 ቀን 2010 ዓ.ም የጥምቀት በዓል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“ወናሁ መጽአ ቃል እምሰማይ
እነሆ ከሰማይ ቃል መጣ፤”
(ማቴ. 3፥17)