
ቃለ በረከት
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃ ይማኖት በዐበይት በዓላትና አጽዋማት ወቅት ያሰተላለፏቸው ሐዋርያዊ መልእክቶች፣ ትምህርቶች፣ ቃለ ምዕዳን እና ቃለ ቡራኬያት፡፡
በፌስቡክ ያግኙን


መጋቢት10 ቀን 2009 ዓ.ም የደብረ ዘይት በዓል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“ድልዋኒክሙ ንበሩ
ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፤”
(ማቴ 24፥44)

የካቲት 12 ቀን 2009 ዓ.ም የዐቢይ ጾም መግቢያ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ።
“ቅረቡ ኀቤሁ ወያበርህ ለክሙ፣ ወኢይትኀፈር ገጽክሙ
ወደ እርሱ ቅረቡ ያበራላችኋልም፤ ፊታችሁም አያፍርም”፡፡”
(መዝ. 34፥5)

ጥር 11 ቀን 2009 ዓ.ም. በበዓለ ጥምቀት የተላለፈ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“ወይርአይ ኵሉ ዘነፍስ አድኅኖቶ ለእግዚአብሔር
ነፍስ ሁሉ የእግዚአብሔርን ማዳን ይይ።”
(ሉቃ. 3፥6)

ታኅሣሥ 29 ቀን 2009 ዓ.ም የልደት በዓል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
“ወበዘርዕከ ይትባረኩ ኵሎሙ አሕዛበ ምድር
የምድር አሕዛብ ሁሉ በዘርህ ይባረካሉ።”
(ዘፍ 22፥18)

በ35ኛው የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ የሰበካ ጉባኤ ጥቅምት 7 ቀን 2009 ዓ.ም. አስመልከቶ የተሰጠ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ፡፡
“እንዘ አልብነ ኵሉ ብነ
አንዳች የሌለን ስንሆን ሁሉ የኛ ነው፤”
(2ቆሮ. 6፥10)፡፡