• Amharic  
  • English 
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት
  • Home
  • EOTC
    • The Ethiopian Patriarchate and the Apostolic Tradition of the Priesthood
    • Religion in Ethiopia
  • Secretariat Office
    • EOTC His Holiness Secretariat Office
    • Holy Synod
    • Domestic Apostolic Services
    • Visits Abroad
  • Papal Messages
  • Biography
  • Contact
  • Menu Menu

ቃለ በረከት

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃ ይማኖት በዐበይት በዓላትና አጽዋማት ወቅት ያሰተላለፏቸው ሐዋርያዊ መልእክቶች፣ ትምህርቶች፣ ቃለ ምዕዳን እና ቃለ ቡራኬያት፡፡

በፌስቡክ ያግኙን

መስከረም 1 ቀን የ2007 ዓ.ም የዘመን መለወጫ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

September 11, 2014
“ወዓመቲከኒ ዘኢየኃልቅ -- ዘመንህም አያልቅም።» (መዝ 101÷27)
https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/001-2-1000.jpg 664 1000 tc3 https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/patri-logo-en.png tc32014-09-11 12:37:242025-01-28 12:38:43መስከረም 1 ቀን የ2007 ዓ.ም የዘመን መለወጫ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

ነሐሴ 1 ቀን የ2006 ዓ.ም የጾመ ፍልሰታ መግቢያ ቃለ በረከት!

August 7, 2014
“ወዘሰ እንተ አንቀጽ ይበውእ ኖላዌ ዐባግዕ ውእቱ በበሩ የሚገባ የበጎች እረኛ ነው። (ዮሐ. 10፥2)
https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/001-2-1000.jpg 664 1000 tc https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/patri-logo-en.png tc2014-08-07 10:32:022024-12-05 10:33:05ነሐሴ 1 ቀን የ2006 ዓ.ም የጾመ ፍልሰታ መግቢያ ቃለ በረከት!

ሚያዝያ 12 ቀን የ2006 ዓ.ም በዓለ ትንሣኤ

April 20, 2014
እርሱ ሕያው ሆኖ ሕያዋን መሆናችንን በትንሣኤው ላበሠረን ለጌታችን ለአምላካችንና ለመድኀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ትንሣኤ እንኳን በሰላም አደረሳችሁ!! ‹‹ወርኢናሃ ለሕይወት፤ ወተዐውቀት ለነ -- ሕይወትን አየናት፣ አወቅናትም›› (1ዮሐ. 1÷2)
https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/001-2-1000.jpg 664 1000 tc https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/patri-logo-en.png tc2014-04-20 10:30:212024-12-05 10:31:28ሚያዝያ 12 ቀን የ2006 ዓ.ም በዓለ ትንሣኤ

የካቲት 16 ቀን የ2006 ዓ.ም ዐቢይ ጾምን አስመልክቶ ያስተላለፉት ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

February 23, 2014
‹‹ወእመሰ በምግባረ መንፈስ ቀተልክምዎ ለምግባረ ነፍስትክሙ ተሐይዉ ለዓለም፤ በመንፈሳዊ ሥራ ሥጋዊ ሥራችሁን ብትገድሉ ለዘለዓለሙ ትድናላችሁ›› (ሮሜ 8÷13)፡፡
https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/001-2-1000.jpg 664 1000 tc https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/patri-logo-en.png tc2014-02-23 10:28:552024-12-05 10:30:01የካቲት 16 ቀን የ2006 ዓ.ም ዐቢይ ጾምን አስመልክቶ ያስተላለፉት ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

ጥር 11 ቀን የ2006 ዓ.ም የጥምቀት በዓል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

January 19, 2014
“ወለደነ ዳግመ በጥምቀቱ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን አባላት፣ የእግዚአብሔር መንግሥት ዜጎች እንሆን ዘንድ በጥምቀቱ ዳግመኛ ወለደን” (1 ጴጥ. 5፤ ዮሐ. 3፥5-7)፡፡
https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/001-2-1000.jpg 664 1000 tc https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/patri-logo-en.png tc2014-01-19 10:26:312024-12-05 10:28:22ጥር 11 ቀን የ2006 ዓ.ም የጥምቀት በዓል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

ታኅሣሥ 29 ቀን የ2006 ዓ.ም. የልደት በዓል አስመልክቶ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

January 7, 2014
“ወናሁ ትፀንሲ ወትወልዲ ወልደ ወትሰምይዮ ስሞ ኢየሱስ ዘውእቱ ያድኅኖሙ ለሕዝቡ እምኀጢአቶሙ፤እነሆ ትፀንሻለሽ፣ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፣ ሕዝቡን ከኀጢአታቸው ያድናቸዋልና፣ስሙንም ኢየሱስ ትይዋለሽ” (ሉቃ. 1፥31፤ ማቴ. 1፥21)፡፡
https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/001-2-1000.jpg 664 1000 tc https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/patri-logo-en.png tc2014-01-07 10:24:332024-12-05 10:25:58ታኅሣሥ 29 ቀን የ2006 ዓ.ም. የልደት በዓል አስመልክቶ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
Page 14 of 15«‹12131415›

© Ethiopian Orthodox Tewahedo Church | Website by atbiya.com
  • Facebook
Scroll to top