• Amharic  
  • English 
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት
  • Home
  • EOTC
    • The Ethiopian Patriarchate and the Apostolic Tradition of the Priesthood
    • Religion in Ethiopia
  • Secretariat Office
    • EOTC His Holiness Secretariat Office
    • Holy Synod
    • Domestic Apostolic Services
    • Visits Abroad
  • Papal Messages
  • Biography
  • Contact
  • Menu Menu

የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔዎች

የቤተ ክርስቲያናችን ዓላማ ወንጌለ መንግሥተ ሰማያትን ማስተማርና መንፈሳዊ አገልግሎትን ለእግዚአብሔርና ለሕዝበ ክርስቲያኑ ማበርከት ነው፡፡ የቤተ ክርስቲያን ተልእኮ ሳይዛባ፣ ሳይፋለስ፣ ፈሩን ሳይለቅ በነበረበት ለማስቀጠል የመንበረ ሐዋርያት ወራሾች ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት በዓመት ሁለት ጊዜ በቋሚነት እየተሰበሰቡ፣ ስለአጠቃላይ የቤተ ክርስቲያን ጉዳይ እየገመገሙ፣ እየመከሩና እየወሰኑ የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን እምነትዋንና ሥርዓቷን እንዲጠብቁ ቅዱሳን አበው በቀኖና ቤተ ክርስቲያን ደንግገዋል፡፡

በፌስቡክ ያግኙን

ከጥቅምት 12 ቀን እስከ 21 ቀን 2010 ዓ.ም የተካሄደው ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔዎች፡፡

October 31, 2017
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ስብሰባ በዓመት ሁለት ጊዜያት እንዲሆን በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 164 በተደነገገው መሠረት ምልአተ ጉባኤው ከጥቅምት 6 ቀን 201ዐ ዓ.ም. ጀምሮ የመንበረ ፓትርያርኩን አጠቃለይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤና ዓመታዊውን የቅዱስ ሲኖዶስ መደበኛ ስብሰባ ለ15 ቀናት ወሳኝ በሆኑ የአጀንዳ ነጥቦች ተወያይቶ የሚከተሉትን ውሳኔዎች አሳልፎአል፡፡
https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/007-3.jpg 664 1000 tc3 https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/patri-logo-en.png tc32017-10-31 13:57:492024-12-10 14:00:03ከጥቅምት 12 ቀን እስከ 21 ቀን 2010 ዓ.ም የተካሄደው ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔዎች፡፡

ጥቅምት 12 ቀን 2010 ዓ.ም. የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ መክፈቻ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

October 22, 2017
“ወዘንተ ባሕቱ አእምር ከመ በደኃረ መዋዕል ይመጽኣ ዓመታት እኩያት ወይከውኑ ሰብእ መፍቀርያነ ርእሶሙ፡፡ ነገር ግን በኋለኞቹ ዓመታት ሰዎች ራሳቸውን የሚወዱበት ክፉ ዘመን እንደሚመጣ ዕወቅ” (2ኛ ጢሞ.9.1)
https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/007-3.jpg 664 1000 tc3 https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/patri-logo-en.png tc32017-10-22 13:55:192024-12-10 13:56:48ጥቅምት 12 ቀን 2010 ዓ.ም. የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ መክፈቻ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

ሐምሌ 9 ቀን 2009 ዓ.ም የኤጲስ ቆጶሳት ሥርዐተ ሢመት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በታላቅ ክብርና ሥነ ሥርዐት ተፈጽሟል፡፡

July 16, 2017
“አኮ አንትሙ ዘኀረይክሙኒ አላ አነ ኀረይኩክሙ ወሤምኩክሙ ከመ ትሑሩ ወፍሬ ትፍረዩ፤ እኔ መረጥኋችሁ እንጂ እናንተ አልመረጣችሁኝም፤ አብ በስሜ የምትለምኑትን እንዲሰጣችሁ፣ ልትሄዱና ፍሬ ልታፈሩ፣ ፍሬአችሁም ሊኖር ሾምኋችሁ”፡፡ (ዮሐ 15፡16)
https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/007-3.jpg 664 1000 tc3 https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/patri-logo-en.png tc32017-07-16 13:50:322024-12-10 13:53:46ሐምሌ 9 ቀን 2009 ዓ.ም የኤጲስ ቆጶሳት ሥርዐተ ሢመት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በታላቅ ክብርና ሥነ ሥርዐት ተፈጽሟል፡፡

ሰኔ 19 ቀን 2009 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ለዕጩ ኤጲስ ቆጶሳት የግንዛቤ ሥልጠና በቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል፡፡

June 26, 2017
ጥሪው መስቀል መሸከም ነው፡፡
https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/007-3.jpg 664 1000 tc3 https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/patri-logo-en.png tc32017-06-26 13:44:262024-12-10 13:48:02ሰኔ 19 ቀን 2009 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ለዕጩ ኤጲስ ቆጶሳት የግንዛቤ ሥልጠና በቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል፡፡

ከግንቦት 1 ቀን እስከ ሰኔ 14 ቀን 2009 ዓ.ም የተካሄደው ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔዎች፡፡

June 21, 2017
የሢመተ ኤጴስ ቆጶሳት ምርጫና የግብጻውያን ስርዋጽ ከሕግ መጽሐፍ ስለመሰረዝና በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የኑፋቄ ትምህርት አስፋፊዎችን ስለማውገዝ የተሰጡ ውሳኔዎች
https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/007-3.jpg 664 1000 tc3 https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/patri-logo-en.png tc32017-06-21 09:07:062024-12-07 09:10:13ከግንቦት 1 ቀን እስከ ሰኔ 14 ቀን 2009 ዓ.ም የተካሄደው ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔዎች፡፡

ግንቦት 2 ቀን 2009 ዓ.ም. የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ መክፈቻ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ

May 10, 2017
“ወይእዜኒ ዕቀቡ ርእሰክሙ ወኵሎ መራዕየ ዘሀሎ ኀቤክሙ፤ አሁንም ራሳችሁንና በእናንተ ሥር ያለውን መንጋ ሁሉ ጠብቁ፤”(የሐዋ.ሥራ 20፡28)
https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/007-3.jpg 664 1000 tc3 https://eotcp.org/e/wp-content/uploads/patri-logo-en.png tc32017-05-10 09:01:502024-12-07 09:03:53ግንቦት 2 ቀን 2009 ዓ.ም. የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ መክፈቻ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ
Page 7 of 11«‹56789›»
© Ethiopian Orthodox Tewahedo Church | Website by atbiya.com
  • Facebook
Scroll to top